የኢትዮጵያ ፓለቲካ በየሴኮንዱ ነው የሚለዋወጠው:: ህወሀት ዶ/ር አብይ አህመድ ወይም ወርቅነህ ገበየሁን ቀጣዩ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስተር አርጎ ለመሾም ንትርኩ ቀጥሏል በዚህ የተነሳ የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ ታውጇል:
happening now: Ethiopia : በአዲስ አበባ የቅዱስ ጎርጊስና አዳማ ጨዋታ ተቋረጠ ህዝቡ በጨዋታው ላይ ፖለቲካዊ ነገሮችን በማንሳቱ በአዲስ አበባ ስታዲዮም ዙሪያ አድማ በታኝና ህዝቡ ተፈጠዋል::
#Ethiopia : በወልቂጤ ከትላንት ጀምሮ ከቤት ያለመውጣት አድማ ወደ ህዝባዊ እምቢተኝነት ተቀይሮ የሶስት ሰዎች እንደ ተገደሉ ታውቋል:: ወልቂጤ ከቁጥጥር ስር ውጪ ነች የታሰሩ ይፈቱ የሚሉ ህዝባዊ መፈክሮች እየተሰሙም ነው::
#Ethiopia : የኢትዮጵያ ፓለቲካ በየሴኮንዱ ነው የሚለዋወጠው:: ህወሀት ዶ/ር አብይ አህመድ ወይም ወርቅነህ ገበየሁን ቀጣዩ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስተር አርጎ ለመሾም ንትርኩ ቀጥሏል በዚህ የተነሳ የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ ታውጇል:
Ethiopia’s prime minister resigns amid political turmoil https://t.co/NJHXPmPtB6 pic.twitter.com/HImJaQ7QiV
— Kichuu (@kichuu24) February 15, 2018
Ethiopia PM forced to quit due to radical position on reforms – Analyst https://t.co/SQcL5aMggi pic.twitter.com/sbGrCx2vXE
— Kichuu (@kichuu24) February 15, 2018
EPRDF has no choice but to declare state of emergency in Ethiopia https://t.co/twiNAEGUrV pic.twitter.com/wqwzeLvsrD
— Kichuu (@kichuu24) February 15, 2018