ከሁለት ዓመታት መዘግየት በኋላ ከመጋቢት 29 ጀምሮ የሚካሄደው አራተኛው የህዝብና የቤት ቆጠራ 180 ሺህ ሰራተኞችን በማሰማራት በቴክኖሎጂ በመደገፍ ለማካሄድ ዝግጅቱ እየተጠናቀቀ ነው።
FBC
የሕዝብ እና የቤት ቆጠራን አስመልክቶ፣ ከአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ(አብን) የተሰጠ መግለጫ https://t.co/BnAdAkDwWb pic.twitter.com/26RPeIcsuB
— Kichuu (@kichuu24) February 18, 2019